የምስካየ ኅዙናን መድኃኔ ዓለም ገዳም
ተምሮ ማስተማር ሰንበት ት/ቤት

ሰሞነኛ
TemeroMastemar

ደብረ ዘይት

ደብረ ዘይትወንጌል፡- ማቴ.፳፬፥፩‐፲፭ ‹‹ ጌታ ኢየሱስም ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ሄደ፡፡ ደቀ መዛሙርቱም ወደርሱ ቀርበው የቤተ መቅደስን የሕንጻውን አሰራር አሳዩት፡፡ ጌታ ኢየሱስ መልሶ እንዲህ አላቸው፡- ይህን ሁሉ ታያላችሁን? እውነት እነግራችኋለሁ ከዚህ በድንጋይ ላይ ድንጋይ ሳይፈርስ አይቀርም፡፡ በደብረ ዘይትም ተቀምጦ ሳለ ደቀ መዛሙርቱ ለብቻቸው ወደርሱ ቀረቡና እንዲህ አሉት፡፡ ንገረን ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለሙ ፍጻሜስ ምልክቱ ምንድን

Read More »
ሰሞነኛ
TemeroMastemar

መጻጉዕ (፬ኛ-ሳምንት)

ወንጌል፡- ዮሐ. ፭፥፩-፲፯‹‹ከዚኽም በኋላ በአይሁድ በዓል እንዲኽ ኾነ፡- ጌታ ኢየሱስም ወደ ኢየሩሳሌም ወጣ፣ በኢየሩሳሌም ድኅነት የሚገኝባት መጠመቂያጥ ነበረች፡፡ ስሞዋንም በዕብራይስጥ ቤተ ሳይዳ ይሉአታል የበጎች መዋኛ ማለት ነው፡፡ አምስት እርከኖች ነበሩአት፣ ከዚያም ብዙ ድውያን፣ እውሮች፣ አንካሶች የሰለሉ፣ የደረቁ፣ እግረ አባጦች፣ ልምሾች ተኝተው የውኃውን መታወክ ይጠባበቁ ነበር፡፡ የእግዚአብሔር መልአክ ወደ መጠመቂያው ወርዶ ውኃውን በሚያናውጠው ጊዜ ከውኃውም መታወክ

Read More »

” ብፁዕ ዘይሁብ እምዘ ይነሥእ- ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው ” የሐዋ. ሥራ ፳፥፴፭

      ⛪️ ተቀዳሚ ሐሳብ ንኡ ንሑር ወንኡ ንሁብ ኑ  ለመስጠት  እንሂድዐዕማደ ሃይማኖት የአምልኮ መገለጫዎች በጌታችን በመድኃኒታችን በአምላካችን በኢየሱስ ክርስቶስ መዋዕለ ስብከት የተገለጡት አንቀጸ ብፁዓን ናቸው።ከቅዱሳን አባቶቻችን እንደ ተማርነው ወደ ሰማይ መጥቆ ቁልቁል የሚመለከት ንሥር ኹሉን መመልከት  እንዲችል ኹሉ ጸሎትም የተሰወረውን መመልከቻ መነጽር ነው። ታዲያ ንሥር አንዱ ክንፉ ከተሰበረ መብረር እንደማይችል ኹሉ ከጾም እና ከምጽዋት

Read More »

የተምሮ ማስተማር ሰንበት ት/ቤት

እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።ማቴ 28፥19

በ፲፱፻፵፱ ዓ/ም “ተምሮ ማስተማር ማኅበር” ተብሎ የተሰየመው ማኅበር አቶ አበበ ከበደ እውቀታቸውን ገንዘባቸውንና ትርፍ ጊዜአቸውን መስዋዕት አድርገው በማደራጀታቸው እስከዛሬ ድረስ ዓላማውን ሳይስትና ሳይፈልስ እንቅስቃሴው ሳይዳከምና ሳይታጎል እያደገ ብዙ ለሆኑ ወጣቶች ምዕመናን መንፈሳዊ አገልግሎት ከመስጠቱ በላይ በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ የሰንበት ትምህርት ቤቶች በጀማሪነቱና በዘላቂነቱ ቋሚ አርአያ ለመሆን በቅቷል፡፡

ደብረ ዘይት

ደብረ ዘይትወንጌል፡- ማቴ.፳፬፥፩‐፲፭ ‹‹ ጌታ ኢየሱስም ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ሄደ፡፡ ደቀ መዛሙርቱም ወደርሱ ቀርበው የቤተ መቅደስን የሕንጻውን አሰራር አሳዩት፡፡ ጌታ ኢየሱስ መልሶ እንዲህ አላቸው፡- ይህን ሁሉ ታያላችሁን? እውነት እነግራችኋለሁ ከዚህ በድንጋይ ላይ ድንጋይ ሳይፈርስ አይቀርም፡፡ በደብረ ዘይትም ተቀምጦ ሳለ ደቀ መዛሙርቱ ለብቻቸው ወደርሱ ቀረቡና እንዲህ አሉት፡፡ ንገረን ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለሙ ፍጻሜስ ምልክቱ ምንድን

Read More »

መጻጉዕ (፬ኛ-ሳምንት)

ወንጌል፡- ዮሐ. ፭፥፩-፲፯‹‹ከዚኽም በኋላ በአይሁድ በዓል እንዲኽ ኾነ፡- ጌታ ኢየሱስም ወደ ኢየሩሳሌም ወጣ፣ በኢየሩሳሌም ድኅነት የሚገኝባት መጠመቂያጥ ነበረች፡፡ ስሞዋንም በዕብራይስጥ ቤተ ሳይዳ ይሉአታል የበጎች መዋኛ ማለት ነው፡፡ አምስት እርከኖች ነበሩአት፣ ከዚያም ብዙ ድውያን፣ እውሮች፣ አንካሶች የሰለሉ፣ የደረቁ፣ እግረ አባጦች፣ ልምሾች ተኝተው የውኃውን መታወክ ይጠባበቁ ነበር፡፡ የእግዚአብሔር መልአክ ወደ መጠመቂያው ወርዶ ውኃውን በሚያናውጠው ጊዜ ከውኃውም መታወክ

Read More »

” ብፁዕ ዘይሁብ እምዘ ይነሥእ- ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው ” የሐዋ. ሥራ ፳፥፴፭

      ⛪️ ተቀዳሚ ሐሳብ ንኡ ንሑር ወንኡ ንሁብ ኑ  ለመስጠት  እንሂድዐዕማደ ሃይማኖት የአምልኮ መገለጫዎች በጌታችን በመድኃኒታችን በአምላካችን በኢየሱስ ክርስቶስ መዋዕለ ስብከት የተገለጡት አንቀጸ ብፁዓን ናቸው።ከቅዱሳን አባቶቻችን እንደ ተማርነው ወደ ሰማይ መጥቆ ቁልቁል የሚመለከት ንሥር ኹሉን መመልከት  እንዲችል ኹሉ ጸሎትም የተሰወረውን መመልከቻ መነጽር ነው። ታዲያ ንሥር አንዱ ክንፉ ከተሰበረ መብረር እንደማይችል ኹሉ ከጾም እና ከምጽዋት

Read More »

ቅድስት (፪ኛ ሳምንት)

(፪ኛ ሳምንት)ወንጌል፡- ማቴ ፮.፲፮-፳፭‹‹በምትጾሙበት ጊዜ እንደ ግብዞች አትሁኑ፡፡ እነርሱ እንደ ጾሙ ሰው ያውቃቸው ዘንድ ይጠወልጋሉና፤ ግንባራቸውንም ይቋጥራሉና መልካቸውንም ይለውጣሉና ፡፡ እውነት እላችኋለኁ ዋጋቸውን ተቀበሉ፤ እናንተስ በምትጾሙበት ጊዜ ራሳችኹን ቅቡ፡፡ ፊታችኹን ታጠቡ እንደ ጾማችኁ ሰው እንዳያውቅባችኁ የተሰወረውን ከሚያውቅ በሰማይ ካለ አባታችኁ በቀር በስውር የሚዐያችኁ አባታችኹም ዋጋችኹን በግልጥ ይሰጣችኋል፡፡የሚያልፈውን፣ ብል ነቀዝ የሚያበላሸውን ሌቦች ቆፍረው የሚሰርቁትን ምድራዊ ሀብት

Read More »

ዘወረደ (፩ኛ ሳምንት)

እንኳን ለተወዳጁ ለዐቢይ ጾም በሰላም አደረሳችኹ አደረሰን!!!ዘወረደ(፩ኛ ሳምንት)ዐቢይ ጾም ማለት፡- የአጿማት ሁሉ የበላይ ወይም ጉልላት ማለት ነው፡፡ ይህም እጸድቅ አይል ጻድቅ እቀደስ አይል ቅዱስ የሆነ አምላክ ሰውን ለማዳን ሰው ከሆነ በኋላ “በበሕቅ ልሕቀ” እንደተባለ በየጥቂቱ አድጎ የገድል ሁሉ መጀመሪያ(ጥንት) የሆነችውን ጾም ስለጾመ ነው፡፡ “ከእኔ ተማሩ” እንዳለም ፈለጉን በመከተል እንጾማለን(ማቴ፲፩፥፳፱/11፥29)፡፡በዚህ ታላቅ ጾም ውስጥም ፰(ስምንት) ዓበይት ሳምንታት

Read More »

ዕለተ ዓርብ

ስለ እኛ መሰቀሉን ይታወሳል በዚህ ዕለት በቤተ ክርስቲያን በርካታ ሥርዓቶች የሚፈጸሙ ሲሆን ለአብነትም ያህል ሥዕለ ሥነ-ስቅለትና ልዩ ልዩ የቤተ መቅደስ ንዋያተ ቅድሳት ከቤተ መቅደስ ወጥተው ከመቅደሱ በር ላይ ይደረደራሉ፣ ካህናትና ምዕመናንም ወዛቸው ጠብ እስኪል ድረስ በነግህ፣ በሠለስት፣ በስድስቱ ሰዓትና በተሰዓቱ ሰዓት መላልሰው ሲሰግዱ ይውላሉ፡፡ ይኸውም ጌታችን እርጥቡን ግንደ መስቀል ተሸክሞ ወደ መሬት ሦስት ጊዜ ወድቆ

Read More »

የምስካየ ኅዙናን መድኃኔ ዓለም ገዳም

የምስካየ ኅዙናን መድኀኔዓለም ገዳም መነኵሳት በኅብረት /የአንድነት ኑሮ/ ለመኖር በመስማማታቸው በግንቦት ፲፮ ቀን በ፲፱፻፴፯ ዓ.ም. በዕጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ /በኋላ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ/ እና መምህራን ሊቃውንት በተገኙበት በቀድሞው ሥፍራ በቅዳሴ ተከብሯል፡፡

ርእይ

የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ሥርዓትና ትውፊት ተጠብቆ በሃይማኖትና በሥነ ምግባር የታነፀ ትውልድ ማፍራት::

ተልዕኮ

ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው ያዘዛኋችሁንም ሁሉ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው ባለው አምላካዊ ቃል መሰረት ወንጌልን አመቺ በሆነ መንገድ ሁሉ ለመላው ዓለም መስበክ፡፡

ዓላማ

ያላመኑትን በማስተማር ያመኑትን በሃይማኖትና በምግባር በማጽናት የሰው ልጆች የእግዚአብሔርን መንግስት እንዲወርሱ ማብቃት ::

cropped-photo_2018-11-01_10-14-11-removebg-preview-e1646305914849-1.png

ተምሮ ማስተማር ሰ/ት/ቤት

በ፲፱፻፵፱ ዓ/ም “ተምሮ ማስተማር ማኅበር” ተብሎ የተሰየመው:: ብዙ ለሆኑ ወጣቶች ምዕመናን መንፈሳዊ አገልግሎት ከመስጠቱ በላይ በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ የሰንበት ትምህርት ቤቶች በጀማሪነቱና በዘላቂነቱ ቋሚ አርአያ ለመሆን በቅቷል፡፡

ያግኙን

  • የቢሮ ስልክ :- 011123999
  • ፖስታ ሳጥን ቁጥር ፡- 31238
  • አዲስ አበባ,ኢትዮጵያ
  • ኢሜይል፡-info@temro.org
  • ድረገጽ www.temro.org
Scroll to Top